






|
የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ/ Ethiopian Origin ID |
||||
|
ለትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ መVላት ያለባቸው 01. ለአዲስ የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ
/ አስራ ስምንት ዓመት ያልሞላቸው ልጆችዎን ኦሪጅናል ፓስፖርት ይላኩ/ የኢትዮጵያ ተወላጅ መታወቂያ ካርድ የመጠየቂያ ቅጽ አሞላል ማብራሪያ 1. ቅጾቹ በሙሉ የሚሞሉት በራሱ በአመልካቹ ብቻ ይሆናል፡፡ 1. ቅጾቹን በጥንቃቄና በግልጽ ይሙሉ፣ 2. በቅጾቹ ላይ የአመልካች ሙሉ ስም በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች ይሞሉ፣ 3. ከስም በስተቀር የቅጹን ቀሪ ክፍል አመልካች በመረጡት በእንግሊዝኛ ወይም በአማርኛ ቋንቋ መሙላት ይችላሉ፣ 4. በቅጹ ላይ መሞላት ያለበት ቀን፣ ወር፣ ዓመተ ምህረት (ዘመን) አመልካች በኢትዮጵያ ወይንም እ.ኤ.አ. መርጠው መሙላት ይችላሉ፡፡ ሆኖም በሰነድ ላይ የሚታይ ከሆነ በሰነዱ ላይ በተጻፈበት የዘመን አቆጣጠር ይጠቀሙ፣
02. የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ እድሳት
ማስታወሻ፡- ► በስዊድን ነዋሪ የሆኑ የተዘጋጀላቸውን የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ የመመለሻ አድራሻ በግልፅ የተፃፈበትና ባለ 61 ክሮነር ስታምፕ/ቴምብር የተለጠፈበት ፖስታ አብሮ መላክ፣ ► ከስዊድን ውጭ የሚኖሩ የተዘጋጀላቸውን የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ መመለሻ አድራሻ በግልፅ የተፃፈበት ፖስታና የ1ዐዐ ክሮነር የተመጣጣኝ የሆነ ዋጋ ያለው ኢንተርናሽናል ኩፖን መላክ ይኖርባቸዋል፡፡ ► ኤምባሲው ለአገልግሎቱ ከሚጠይቀው የክፍያ መጠን እንዲሁም የባንክ ኮሚሽንና የፖስታ መላኪያ ገንዘብ ውጭ የሚፈፀም ማንኛውም በትርፍ ገቢ የሆነ ገንዘብ የማይመለስ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ |
ማመልከቻ ቅጾቸች Application Forms
01. ለአዲስ የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ ማመልከቻ ቅፅ 01. For New Ethiopian Origin ID Application Form
(For Ethiopian Origins)
(For Foriegn National Spouse)
02. ትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ እድሳት ቅፅ Ethiopian Origin ID Renewal Form
|
|||
|
Postal Address Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia P. O. Box 10148 100 55 STOCKHOLM, SWEDEN
Telephone +46-8-6656030 (Ext.6) 13:30 - 15:30 Hrs.
Visiting Address Embassy of Ethiopia Löjtnantsgatan 17 115 50 STOCKHOLM
9:00 - 12:00 Hrs. (Visiting hours) Tel. 46 8 665 60 30
|
||||







