|
Before start
to complete passport application form and send your application
documents, download the following application kit and read
the instruction guide
carefully.
Please read this Kit => Passport
Application Kit
Read also the following checklists.
|
1.1 ለአዲስ ፣ ለቅያሬ ለእድሳት ወይም በጠፋ ምትክ ለሚሰጥ የሚቀርብ ማመልከቻ
-
በሚገባ የተሞላ checklist ፎርም
(በ2 ኮፒ)፣
-
የፓስፖርት ማመልከቻ ቅጽ
(በ2 ኮፒ)
በአማርኛና በእንግሊዝኛ በሙሉ በሙሉ የተሞላ፣
-
የኢትዮጵያዊነት ማረጋገጫ ሰንድ (የቀድሞ ፓስፖርት፣ የልደት ወረቀት፣ መንጃ ፈቃድ፣
የመስሪያ ቤት መታወቂያና ሌሎች ማንነትን የሚገልፁ ሰነዶች ዋናውና ቅጂው)(ዋናው
ከ2 ፎቶ ኮፒ ጋር)፣
-
ከሚኖሩበት
ሀገር ኢሚግሬሽን ወይም ስነ ህዝብ ምዝገባ ፅ/ቤት ወይም ከፖሊስ የተሰጠ የምዝገባ ሰነድ (ኢትዮጵያዊ ዜግነትን
በሚያሳይ መልኩ)(በ2
ኮፒ)
-
(ከስዊድን Personbevis,
-
ከዴንማርክ
Folkeregisteret,
-
ከኖርዌይ Folkeregister,
-
ከፊንላንድ Extract from
the Population Information System,
-
ከአይስላንድ Einstaklingar'
ወይም A paper from Police or Immigration Authority)፣
-
በስተቀኝ በኩል ለማሳያ የተቀመጡ ናሙናዎችን ይመልከቱ፡፡
5.
የፖሊስ ማስረጃ
(Police
clearance)
(*በጠፋ ምትክ ለሚቀርብ የፓስፖርት ማመልከቻ)
6.
የጣት
አሻራ
ቀደም ሲል የጣት አሻራ በመስጠት አዲሱን
ማሽን
ሪደብል ፓስፖርት
ካወጡ አመልካቾችና
እድሜቸው
ከ14
አመት በታች
ከሆኑ ህፃናት
በስተቀር ሌሎች የፓስፖርት አመልካቾች ለአዲስ፣ ለእድሳት ወይም ለቅያሬ የጣት አሻራ
መስጥት ይኖርባቸዋል፡፡
-
የግራና የቀኝ እጅ አመልካች ጣቶች
(right hand-index
finger (Fingercode
07) and left hand -index finger (Finger
code 02))
አሻራ
በሚገባ በጣት አሻራ ፎርም ላይ መስጠት ይኖርበታል፡፡
-
በጣት
አሻራ መስጫ ፎርሙ ላይ
አመልካች ስሙን፣ አሻራ
የሰጠበትን ቀን፣
ፊርማውንና አሻራው የተወሰደበትና
የጣት ኮድ (Finger Code) ብቻ ማስቀመጥ ይኖርበታል፣ ቀሪው በኮንሱላር ሰራተኛ
የሚሞላ ይሆናል፡፡
-
በግንባር ቀርበው የሚያመለክቱ ጣት አሻራ በኤምባሲው ሊሰጡ ይችላሉ፡፡ የጣት
አሻራ
በኤምባሲው
ለመስጠት ቀጠሮ መያዝ
አያስፈልግም፡፡
-
በግንባር መቅረብ የማይችሉ በሚኖሩበት አካባቢ በሚገኝ ፖሊስ
ወይም ጠበቃ ፈት ቀርበው
መስጠት ይኖርባቸዋል፡፡
(*የተሰጠው
አሻራ የአመልካቹ ስለመሆኑ በጣት አሻራ ተቀባዩ አካል ወይም ተቋም መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
ወይም ይህንኑ የሚገልፅ/የሚያረጋግጥ ማህተም ወይም ጽሑፍ ሊኖርበት ይገባል)፡፡
ይህ ካልሆነ የጣት አሻራው ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
7.
ሶስት (3) ፎቶግራፍ (መጠኑ 3x4 cm የሆነና ከ6 ወር ያልበለጠው ስለመሆኑ )፣
የፎቶውን ይዘት ዝርዝር ከታች ይመልከቱ፣
8.
ክፍያ
መፈፀምና
ክፍያ የተፈፀመበትን
ደረሰኝ ከማመልከቻው ጋር አያይዞ ማቅረብ፣
(*በግንባር ቀርበው የሚያመለክቱ በካሽ መክፈል ይችላሉ)፣
የክፍያውን አፈፃፀም
ይዘት ከታች
ይመልከቱ፣
9. ባዶ ፖስታ
(*በአካል ቀርበው ለማይረከቡ አመልካቾች ፓስፖርቱ
ከተሰራ በኋላ ተመልሶ የሚላክበት የአመልካች የፖስታ አድራሻ የተፃፈበትና በቂ መላኪያ ቴምብር የተለጠፈበት ወይም
ኮፖን የተያያዘበት
ባዶ ፖስታ መላክ ያስፈልጋል፣ የፖስታ አላላክን
በተመለከተ ከታች ያለውን ማብራሪያ ይመልከቱ
1.2 በውጭ ሃገር ለተወለዱ (*ከ14 አመት በታች ያሉ) ሕፃናት አዲስ ፓስፖርት ማመልከቻ
-
በሚገባ
የተሞላ CHECKLIST ፎርም፣
-
የፓስፖርት ማመልከቻ ቅጽ በሁለት ቅጂ
-
የምዝገባ
ሰነድ (ከሚኖሩበት ሀገር
ከኢሚግሬሽን፣ ከስነ ህዝብ ምዝገባ ፅ/ቤት የተሰጠ (ዜግነትን በሚያሳይ መልኩ) የምዝገባ
ሰነድ)
-
የወላጅ ፓስፖርት ኮፒ
-
የልጅ ልደት ሰርተፍኬት፣ (ከኢሚግሬሽን
ወይም ከፖሊስ የተሰጠ የምዝገባ ሰነድ ወይም የማንነት (ዜግነትን በሚያሳይ መልኩ) ማረጋገጫ ወረቀት)
-
የልጅ ማስመዝገቢያ ቅፅ (*በወላጆች በሚገባ ተሞልቶ የተፈረመ)፣
-
አራት
ፎቶግራፍ (መጠኑ 3x4 cm የሆነ)
-
ከሚኖሩበት ሀገር የቤተሰብ
ምዝገባ (Family
Registration)
ተያይዟል፣
(በውጭ
ሃገር ለተወለዱ ሕፃናት) (ከስዊድን
Family Personbevis, ከዴንማርክ Family Folkeregisteret, ከኖርዌይ
Bostedsattest
(Family), ከፊንላንድ
Family Extract from the Population Information System, ከአይስላንድ
Einstaklingar' ወይም A Family Registration paper from Population
registration office or Immigration Authority)፣
-
በቂ ክፍያ መፈጸምና
ክፍያ
መፈፀምና
ክፍያ የተፈፀመበትን ደረሰኝ
ከማመልከቻው ጋር ማያይዝ፣
-
ተመልሶ የሚላክበት ባዶ ፖስታ
(*በአካል ቀርበው ለማይረከቡ አመልካቾች ፓስፖርቱ
ከተሰራ በኋላ ተመልሶ የሚላክበትና የአመልካች አድራሻ የተፃፈበት፣ በቂ መላኪያ ክፍያ የተከፈለበት
ባዶ ፖስታ፣ የፖስታ ክፍያው
የፎቶግራፍ ይዘት
የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርበታል
መጠኑ 3x4 cm የሆነ፣ የአመልካቹ ፊት መጠን በፎቶው ላይ ከጠቅላላ ፎቶግራፍ መጠን
ከግማሽ የማያንስ፣
§
ጥላ የሌለበት፣ ከንፈር የተገጠመ፣ ሁለቱ ጆሮዎችን በሚገባ የሚያሳይ፣
§
ፊት ለፊት የተነሳ፣ ነጣ ያለና
Smooth የሆነ
የፎቶግራፍ ጀርባ /BACKGROUND/
ያለው፣
§
ያለመነጽር የተነሳ ቢሆን ይመረጣል፣
§
ከእምነት ጋር የተያያዘ እስካልሆነ ድረስ ኮፍያ ወይም የራስ መሸፈኛ የሌለበት፣
§ በፎቶግራፉ
ጀርባ ላይ ስም ከነአያት የተመጻፈበት፣
ከ ላይ
የተጠቀሱትን የማያሟላ ማንኛውም ፎቶግራፍ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
የክፍያ ዝርዝር ሁኒታ
-
ለማንኛውም ፓስፖርት አገልግሎት
ክፍያ 500
የስዊድን ክሮነር ሲሆን ክፍያው በኤምባሲው
Postgiro No. 629247-8
ወይም የባንክ
አካውንት (Nordea
Bank IBAN No. SE62 9500 0099 6026 0629 2478, SWIFT-Code NDEASESS)በቅድሚያ
መከፈል
ይኖርበታል፡፡
-
በአካል ቀርበው የሚያመለክቱ በካሽ መክፈል
ያችላሉ፣
-
ማንኛውም ክፍያ በስዊድን ክሮነር መፈፀም
ያኖርበታል፣
-
ከስዊድን ውጭ በባንክ
ለሚፈፅሙት ማንኛውም ክፍያ ለባንክ ኮሚሽን
*Bank Transfer Charge
60
የስዊድን ክሮነር ተጨምሮ
560
የስዊድን ክሮነር
ከዋናው ክፍያ ጋር አብሮ ማስተላለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
-
ለህፃናትና (ከ7 አመት በታች) ለመደበኛ ተማሪዎች (ከሚማሩበት
የትምህርት ተቋም
በመደበኛነት በመማር ላይ ያሉ መሆናቸውን የሚገልፅ ትክክለኛ ማስረጃ ከሚማሩበት ተቋም ካቀረቡ)
250
የስዊድን
ክሮነር (በባንክ ከስዊድ
ውጭ ለሚፈፀም ክፍያ 60
የስዊድን
ክሮነር ይጨመራል )
-
ማንኛውም አመልካች ክፍያ የፈፀመበት ደረሰኝ ላይ ሙሉ ስሙን ፅፎ
ከማመልካቻው ጋር አያይዞ መላክ አለበት፡፡
ክፍያው በሌላ ሰው የተፈፀመ ከሆነ ክፍያ የተፈፀመለት ሰው ስም በትክክል
መፃፍ ይኖርበታል፡፡
-
ምንም
አይነት ክፍያ
በፖስታ መላክ አይቻልም፡፡
-
ክፍያ መፈፀሚያ
-
በNordea Bank IBAN
No. SE62 9500 0099 6026 0629 2478, SWIFT-Code NDEASESS ወይም
-
በPostgiro No.
629247-8 በቅድሚያ መፈፀም ይኖርበታል፡፡
የመላኪያ ፖስታ ይዘት
ለፖስታ
መላኪያ ምንም
አይነት
ክፍያ ተቀባይነት
የለውም፡፡
በመሆኑም
-
ከስዊድን ውስጥ
በፖስታ ለሚቀርቡ የፓስፖርት ማመልከቻዎች ፖስፖርቱ ከተሰራ በኋላ መልሶ ለመላኪያ 68 የስዊድን
ክሮነር
ቴምብር የተለጠፈበት ኢንቨሎፕ
መላክ የንርበታል፡፡
-
ከስዊድን ውጭ
ካሉ ሀገሮች በፖስታ ለሚቀርቡ ማመልከቻዎች
ፖስፖርቱ ከተሰራ በኋላ መልሶ ለመላኪያ
የሚሆን
የተቀባይ አድራሻ በግልፅ
የተፃፈበት
ባዶ
ኢንቨሎፕ
ከ9 ኢንተርናሽናል ኮፖን
ለ1
ፓስፖርት፣ 11
ኮፖን ለ2
ፓስፖርት፣ አብሮ መላክ
ይኖርበታል፡፡ ከሁለት በላይ በአንድ ላይ ከስዊድን ለሚላኩ ፓስፖርቶች ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ፓስፖርት
ሶስት
ተጨማሪ ኢንተርናሽናል
ኮፖን መላክ ይኖርበታል፡፡
|
|
|
ማሳሰቢያ
-
ለፓስፖርት
የሚቀርቡ
ማመልከቻዎች
ወደዋና የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ
መ/ቤት እየተላኩ
አዲሱን ማሽን
ሪደብል ፓስፖርት
በመሰጠት ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም
ለአዲስ ፣ ለቅያሬ
፣ ለእድሳት ፣ በጠፋ ምትክ ለሚሰጥ ወይም
ለማንኛውም አይነት የፓስፖርት አገልግሎት የሚቀርብ ማንኛውም
የማመልካቻ ቅፅ በሁለት ኮፒ እንዲሁም
እያንዳንዱ ኦሪጅናል ሰነድ ከሁለት ፎቶ ኮፒ
ጋር ተያይዞ መቅረብ ያኖርበታል፡፡
-
በዚሁ
መሰረት
ቀደም ሲል በማንዋል ዘዴ የተሰጠ
ማንኛውም ፓስፖርት (ባለ ሰማያዊ ቀለም ፓስፖርት)
እንዲሁም
ማሽን ሪደብል
ፓስፖርት
(ባለ ቡኒ ቀለም ፓስፖርት)
ፀንቶ የሚያገለግልበት
ጊዜ ሲያባቃ በሌላ አዲስ ፓስፖርት የሚቀየር ይሆናል፡፡
-
ከግንቦት
01 ቀን 2011ዓ.ም
ጀምሮ ቀደም ሲል የጣት አሻራ በመስጠት አዲሱን
ማሽን ሪደብል
(ባለ ቡኒ ቀለም)
ፓስፖርት
የወሰዱ አመልካቾች ፓስፖርቱ ፀንቶ የሚያገለግልበት ጊዜ ሲያበቃ በአዲስ ፓስፖርት ለመቀየር
ለሚያቀርብ
ማመልከቻ
የጣት አሻራ መስጠት አያስፈልጋቸውም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
-
በመሆኑም ከሚያዚያ 01
ቀን 2002 ዓም ጀምሮ
ለፓስፖርት እድሳትም
ሆነ ለቅያሬ የሚቃርብ ማመልከቻ ከ2 እስከ 3 ወር ጊዜ
የሚወስድ መሆኑ ታውቆ ተገልጋዮች ማመልከቻዎቻቸውን ቀደም አርገው እንዲልኩ እናስገነዝባለን፡፡
-
ከኢትዮጵያ የሚወጡ (የሚሰጡ) ማንኛውም ሰነዶች ለምሳሌ የልደት የምስክር ወረቀት፤
የጋብቻ የምስክር ወረቀት፤ የትምህርት ማስረጃ፤ የመንጃ ፈቃድ … ወዘተ ከኤምባሲው ለሚጠየቁ አገልግሎቶች
እንዲውሉ ከመቅረባቸው በፊት በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የተረጋገጡ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
APPLICATION FORMS
1. For New Passport
Applicants
2. In Replacement for Damaged or Expired Passport
3. In Replacement for Lost Passports
4. For children passport
Samplesof
registration papers/
የምዝገባ ሰነድ
ናሙናዎች
OR
Certificate of Registration form
Denmark
Folkeregister from
Norway
Extract from the Population
Registration from Finland
Einstaklingar
OR A Family Registration paper from Population registration
from
Iceland
Registration
paper from Sweden*(for those who do not have
permanent resident permit)
Family
Registration from Norway (ONLY for
children applying for a new passport through their parent)
NOTICE
The Ethiopian Embassy in
Stockholm is currently processing to issue only a new
electronic passport that requires mandatory fingerprints.
Starting from April 2010, to obtain a New, Replacement of lost,
existing passport or renewal of a passport, fingerprints must be
provided.
The
Embassy also advice all applicants to submit their
application at least 2 to 3 months ahead of their planned
travel date or prior to applying for any other services that
requires a valid passport.
After applying for a passport
-
After
the passport division receives your application it will be
reviewed to make sure it is complete.
-
If
your application is incomplete, your original documents will be
returned to you unprocessed. The Passport Division will send you a letter
explaining why your application has been returned.
-
If
your application is complete, you will receive a confirmation
through email message.
-
If
you move or change your address, email address, telephone number
or any other contact information while your application is being
processed, you must notify the passport division through
email.
***
Your application will be returned if you do not provide all the
requested information and documents listed under the
CHECKLIST
and fees.
|
Postal Address
Embassy of the
Federal Democratic Republic of Ethiopia
P. O. Box 10148
100 55 STOCKHOLM, SWEDEN
E-mail
ethemb.community@telia.com
Telephone hours
13:00 PM - 15:30 PM HRS
Tel.004686616158
(For Passport Issues)
Visiting hours for Consular Services
9:00 AM - 12:00 AM
Fax Numbers
+ 46
86608177
+ 46 86609561
|
|