የዜግነት
ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ለማግኘት መማላት ያለባቸው መስፈርቶች
-
የዜግነት ማንነትን
ሚያሳይ የልደት ሰርትፊኬት፤መንጃ ፍቃድ፤ የስራ ወይም የትምህርት መረጃ…ወዘተ ካለ
ማቅረብ፤
-
የዜግነት ማንነትን ለማረጋገጥ ተገቢውን የሰነድ
ማስረጃ ለማቅረብ
ባለመቻል በምስክሮች ለየዜግነት
ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
የሚቀርቡ ማመልከቻዎች በ3
የኢትዮጵያ ፓስፖርት ወይም ትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ ባላቸው
ምስክሮች ዜግነት
ማንነትን መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
-
የምስክርነት መስጫ ቅፅ
(PDF)
-
በአመለልካቹ
በሚገባ ተሞልቶ የተፈረመ የዜግነት
ማረጋገጫ ቅፅ፤
(Personbevis (Sweden), Folkeregisteret (Denmark),
Folkeregister (Norway), Extract from the Population
Information System (Finland), Einstaklingar(Island)
ወይም
a paper from
Police or Immigration Authority)፤
-
የቅርብ ጊዜ ሁለት ፎቶ፤
-
ከሚኖሩበት ሀገር ከፖሊስ ወይም ከኢሚግሬሽን የተሰጠ የማንነት መታወቂያ፤
-
ክፍያ 490
SEK፡፡
ማስታወሻ:-
ከላይ የተጠቀሱት ክፍያ
(Postal Transfer Charge)
ወይም (Bank
Transfer Charge)ን
የሚጨምር አይደለም፡፡ በመሆኑም
1. ከስዊድን
በፖስታ ለሚቀርቡ የፓስፖርት ማመልከቻዎች ለመመለሻ (Postal
Transfer Charge)
60 የስዊድን ክሮነር
ተጨማሪ ክፍያ መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡
2.
ከስዊድን ውጭ ካሉ ሀገሮች በፖስታ ለሚቀርቡ ማመልከቻዎች ለBank
Transfer Charge
60 የስዊድን ክሮነር እና ለPostal
Transfer Charge
100 የስዊድን ክሮነር ተጨማሪ መከፈል ይኖርበታል፡፡
►
ኤምባሲው ለአገልግሎቱ ከሚጠይቀው የክፍያ መጠን እንዲሁም የባንክ ኮሚሽንና የፖስታ መላኪያ ገንዘብ ውጭ
የሚፈፀም ማንኛውም በትርፍ ገቢ የሆነ ገንዘብ የማይመለስ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Certificate of Identity
·
Dully filled
and signed Certificate of Identity form;
· Birth
Certificate
Kebele ID,
Driving License, Work or Education documents e.t.c;
·
Recent two
Passport size photographs;
· Document
certifying Ethiopian citizen (i.e. Personbevis (Sweden),
Folkeregisteret (Denmark), Folkeregister (Norway), Extract from
the Population Information System (Finland), Einstaklingar
(Island) or a paper from Police or Immigration Authority.
·
Payment: - 490
SEK
Note:-►Any amount of money paid in
excess of the required amount is not refundable.
Certificate of
Identity Application form
-
(jpg)