Home   Ethiopia  |   Ethiopian News The Embassy  Consular/Visa  |  Tourism  |   Trade   | Investment  |  Community  | Links

ETHIOPIA

Business Opportunities for Ethiopians and Ethiopian Origins Living Abroad

 

ማስታወሻ

ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የቢዝነስ መስኮች ለመሳተፍ ተገልጋዮች ለሚፈልጉት ማንኛውም ዝርዝር ወይም ተጨማሪ መረጃ ማግኘት የሚችሉት በየዘርፉ የተገለፁትን አድራሻዎችን በመጠቀም ብቻ ነው

 

የራያ ቢራ  አክሲዮን ማህበር አክሲዮን ሽያጭ

Septembee 2010

  • አክሲዮን ለመግዛት ለምትሹ ለተጨማሪ ማብሪሪያ

ስልክ +251116629912/ 116629919

 

ያት የአስኪዮን ማህበር አክሲዮን ሽያጭ

 

July  2010

 

አክሲዮን ለመግዛት ለምትሹ ለተጨማሪ ማብሪሪያ

ስልክ + 251 115524020፣ 115524022

     + 251 911448196፣ 911448197

Email. info@melahospital.com

website. melahospital.com

 

መላ የኢትዮጵያ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአስኪዮን ሽያጭ

Mela Ethiopia Specialized Hospital Share

July  2010

 

አክሲዮን ግዛት ለምትሹ ለተጨማሪ ማብሪሪያ

ስልክ + 251 911204719

     + 251 911204549

Email. info@melahospital.com

website. melahospital.com

 

ያ ቢራ ፋብሪካ የአስኪዮን ሽያጭ

Raya Brewery Share

July  2010

 

አክሲዮን ግዛት ለምትሹ ለተጨማሪ ማብሪሪያ

ስልክ + 251 116629912

     + 251 116629919

Email. rayabrew@gmail.com

 

 ሀዋሳ ባንክ አ.ማ.

(በመቋቋም ላይ ያለ) ጥር 25 ቀን 2002

 

የሀዋሳ ባንክ አ.ማ. በባንክ ሥራ አዋጅ ቁ. 592/2000 መሠረት የባንክ አክሲዮን ለመግዛት የሚፈቀድላቸውና የሚፈልጉ ሁለ ከህዳር 12 ቀን 2002 ዓ.ም ጀምሮ የአክሲዮን ሽያጭ መጀመሩን ሲያበስር ከፍተኛ ደስታ ይሰማዋል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ ወይም አክሲዮን መግዛት ለምትሹ አድራሻ፡

ስልክ +251 116 187169/ 251 911 563875 +251 462 216761/ 251 916 581392

Website: www.hawassabank.com

Email: info@hawassabank.com

 

ዳሎ ዘይት አክሲዎን ሽያጭ / Dalol oil share company

January 26, 2010

 

ስለአክስዮን ሽያጭ ጠቅለል ያለ መረጃ

ዳሎል ኦይል አክስዮን ማህበር

  • 15ዐ,ዐዐዐ የተመዘገቡ መደበኛ አክስዮኖችን ለህዝብ ሽያጭ አቅርቧል።

  • የአንድ አክስዮን ፓር ቫልዮ ብር 1,ዐዐዐ

  • የአንድ አክስዮን መሸጫ ዋጋ ብር 1,ዐዐዐ

  • ለአንድ አክስዮን የሚከፈል የአገልግሎት ዋጋ ብር 7ዐ (7%)

የአከፋፈል ሁኔታ

  • 3ዐ% በምዝገባ ጊዜ

  • 4ዐ% እስከ የካቲት 22 ቀን 2ዐዐ2 ዓ.ም.

  • 3ዐ% እስከ ነሐሴ 25 ቀን 2ዐዐ2 ዓ.ም.

ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች

  • ዝቅተኛ ኢንቨስትመንት 1ዐ አክስዮኖች (ብር 1ዐ,700)

  • ከፍተኛ ኢንቨስትመንት 2ዐ% ወይም 3ዐ,ዐዐዐ አክስዮኖች (ብር 32.1 ሚልዬን)

ትውልደ ኢትዮጵያውያን ላልሆኑ የውጭ ዜጎች

ከሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ጋር በሽርክና ኢንቨስት ለማድረግ የሚያስፈልገው ዝቅተኛ የካፒታል መጠን 6ዐ,ዐዐዐ የአሜሪካ ዶላር ነው።

አ ድ ራ ሻ

ዳሎል ኦይል አክስዮን ማህበር

ፖ.ሣ.ቁ. 11937

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ስ.ቁ. + 25111 416 38 38 ፣ +2511 416 57 57

+ 25111 416 17 32 ፣ +2511 416 17 33

ፋክስ + 25111416 4ዐ ዐ2

ኢ.ሜል፡- info@daloloil.com

ድህረ ገፅ፡- www. daloloil.com

http://www.daloloil.com/invest.aspx

 

እሸት ስኳር አክሲዮን ሽያጭ / Eshet Sugar Factory S.C.

January 26, 2010

First Ethiopian Owned Private Sugar Factory in the works

 

Eshet Sugar S.C. is set to become the first Ethiopian owned Private Sugar factory in Ethiopia. Eshet Sugar Factory is legally established on June 26, 2009 under the principal Reg. No.020/2/6884/2001 by 30 stockholders

After the completion of the legalization process, the capital of the company is raised up to 1.2 Billon Birr and 199,400 Shares is reserved to the 30 individuals and the other 1 million shares is issued to the public. The company is planning to set up a factory on 23,500 hectares of land in Gojam province for an estimated 1.2 billion birr investment.

 

Information on Sale of Shares

I. Invitation for subscription of shares

Potential shareholders can obtain a copy of the prospectus, a brochure, share subscription form and any other relevant documents from the head office or authorized sales representatives. Those residing outside of Ethiopia or far from the head office can browse from our website.

·         Number of shares registered and offered to the public 1,000,000 /one million/

·          Par value of each share Birr 1,000 /one thousand/

·         Selling price of each share Birr 1,000/one thousand/

·         Minimum number of shares to buy for Ethiopians 5 /five/shares

·         Minimum amount of investment for foreigners in groups or individually $60,000 /Sixty thousand/

·         The maximum investment amount 240,000 shares /Birr 240 million/

·         Service charge Birr 60 /sixty/ per share or 6%

·         Starting date of selling shares July 8, 2009

·         Final date of selling shares To be decided by the board in the future

 

Subscribers can make payments in either of the following options:

·         Pay the full amount of subscribed shares value and 6% /six percent/ service charge at the time of signing the share sales agreement.

·         Pay 40% of the subscribed shares value as the first payment and 6% /six percent/ service charge for the total value of shares at the time of signing the share sales agreement.

·         Pay 30% of the subscribed shares value as the second payment within six months from the date share sales has been stared.

·         Pay 30% of the subscribed shares value as the final payment within twelve months from the date share sales has been stared.

Eshet Sugar Factory S.C.

http://eshetsugar.com/
Phone: +251 118 60 33 33/34  
Email: info@eshetsugar.com
Contact Persons:
Nibretu Kebede     +251 911 177935 [nibretu@eshetsugar.com]
Yirga Tesfaye       +251 911 238157 [yirga@eshetsugar.com]

 

Hibir Agro industry S.C

ህብር አግሮ ኢንዱስትሪ ኢማ የአስኪዮን ሽያጭ

January 24, 2010

 

 ስለ አክሲዮኑ አሻሻጥ

  • ለሽያጭ የቀረቡ የተመዘገቡ አክሲዮኖች ብዛት 150 000

  • የአንድ አክሲዮን መሸጫ ዋጋ...............1000ብር

  • አንድ ግለሰብ ድርጅት መግዛት የሚችለው ዝቅተኛ የአክሲዮን መጠን 5 አክሲዮኖች፣ ዋጋ..5 000 ብር

  • አንድ ግለሰብ ድርጅት መግዛት የሚችለው ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን 15 000 አክሲዮኖች፣ ዋጋ...................................በብር 15 000 000

  • በአንድ አክሲዮን ላይ የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያ6% በአንድ አክሲዮን 60ብር

  • ለፕሮ

  • ጀክቱ የሚፈላገው አጠቃላይ መጠን ......ብር 150 000 000 አንድ መቶ ሀምሳ ሚሊዮን ብር

የአከፋፈል ሁኔታ

· 30% እና 6 የአገልግሎት ክፍያ በምዝገባ ወቅት

·  ሁለተኛ ክፍያ 40% እስከ ጥር 30 ቀን 2002ዓም

·  ሶስተኛ ክፍያ 30% እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2002ዓም 

 ለበለጠ መረጃ የስልክ አድራሻ

  • አዲስ አበባ፣ 00251 11 8500943፣ 0911122704፣0911672330

  • ባህርዳር፣ 00251 911977825፣091302288

  • ሀዋሳ 00251 916823372፣ 0462207000

  • ጎንደር 00251 918772660፣ 0918770306

  • ደ/ ማርቆስ 00251 911977825፣0913302288

 

አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስስ የአስኪዮን ሽያጭ

ALLIANCE BUS PLC

January 22, 2010

 

  ስለ አክሲዮኑ አሻሻጥ

  • ለሽያጭ የቀረቡ የተመዘገቡ አክሲዮኖች ብዛት 150000

  • የአንድ አክሲዮን መሸጫ ዋጋ      1000ብር

  • በአንድ አክሲዮን ላይ የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያ 60ብር

  • አንድ ግለሰብ ድርጅት መግዛት የሚችለው ዝቅተኛ የአክሲዮን መጠን 5 አክሲዮኖች፣ ዋጋ 5300 ብር

  • የአክሲዮን ሽያጭ የሚጠናቀቀው ሚያዚያ 30 ቀን 2002ዓም

 ለበለጠ መረጃ የስልክ  አድራሻዎች

  • ፍሬንድ ሽፕ ህንፃ

    • 251116611115፣

    • 251116520128፣

    • 251116611116

 

ሐበሻ ቢራ ፋብሪካ የአስኪዮን ሽያጭ

January 20, 2010

  • የአንድ አክሲዮን መሸጫ ዋጋ፡- 1ዐዐዐ ብር

  • አንድ ሰው/ድርጅት መግዛት የሚችለው ዝቅተኛ አክሲዮን መጠን፡- 4 አክሲዮኖች (4ዐዐዐ ብር)፣

  • የአገልግሎት ክፍያ፡- 6 በመቶ፣

  • የአከፋፈል ሁኔታ፡- ቅድሚያ ክፍያ 4ዐ በመቶ ቀሪውን በሦስት ዓመት ውስጥ፣

  • የኢንቨስትመንት ወጪው የሚመለስበት ጊዜ፡- ከሦስት ዓመት ባነሰ ጊዜ፣

  • መጀመሪያ ፋብሪካው ስራ የሚጀምረው፡- በ2ዐዐ4 ዓ.ም.፣

  • አንደ አክሲዮን የሚያስገኘው ትርፍ፡- 113.4 በመቶ፣

መግዛት ለምትሹ ለተጨማሪ ማብሪሪያ

ስልክ + 251 116622176-78

+ 251 911512351 (አቶ እስክንድር)

+ 251 912ዐ53217 (አቶ ይልማ)

 

 

 

 

 

 

 

Ethiopians and Ethiopian Origin Registration Form

The main objective of this form is to identify the full potential and interest of Ethiopians and Foreign Nationals of Ethiopian origin living abroad and create mechanisms for involving them in the multifaceted development activities so as to benefit themselves and their country of origin.

Registration Form for Ethiopians Living Abroad (in pdf)

Download Acrobat Reader to open files in pdf

 

 

Ethiopian Telephone converter

Click here

 

ማስታወቂያ

ነሀሴ 12 ቀን 2ዐዐ2 ዓ.ም

በውጭ  የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደሀገራቸው ጠቅለው ሲመለሱ ኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መ/ቤት አሻሽሎ ባወጣው መመሪያ መሰረት በሚኖሩበት አካባቢ ከሚገኝ የኤፌድሪ ኤምባሲ ወደሀገራቸው ጠቅለው የሚመለሱ መሆናቸውን በማረጋገጥ የድጋፍ ደብዳቤ በሚሰጥበት ጊዜ ብቻ የግል የቤት ውስጥ መገልገያዎችን ቀረጥ ክፍለው ማስገባት እንዲችሉ ሲደረግ መቆየቱ ይታወሳል፡፡

ይሁን እንጂ አንዳንድ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ተሽከርካሪን ጨምሮ የግል የቤት ውስጥ መገልገያዎችን ቀረጥ እስከተከፈለ ድረስ ማስገባት ይቻላል በሚል የተሳሳተ መረጃ ያለምንም ቅድመ-ሁኔታ ማስገባት እንደሚችሉ በመገመት ዕቃዎቻቸውን ይዘው አገር ቤት በመሄድ ችግር እየገጠማቸው እንደሚገኝ ለመገንዘብ ተችሏል፡፡

ስለሆነም ቀረጥ ከፍሎ የማስገባት መብት ያላቸው ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ብቻ መሆናቸውን እየገለጽን በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ቀረጥ ከፍለው ማስገባት የሚችሉት ከሚኖሩበት ሀገር ጠቅልለው ወደሀገራቸው ሲመለሱ ብቻ በኤምባሲው በሚሰጥ የድጋፍ ደብዳቤ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

 

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ

ስቶክሆልም

 

Knowledge and Skill Transfer Program at Ethiopian Universities and Institutions

 

To all professional Ethiopians and Persons of Ethiopian origin Residing Abroad

 

Ethiopian Expatriate Affairs Directorate General in collaboration with IOM, UNDP and the Ministry of Finance and Economic development has come up with Migration for Development in Ethiopia program

/MIDEth/ that focus on those Ethiopians and Ethiopian origin professionals to facilitate the transfer of Knowledge and technology back home in the areas of some selected Ethiopian public universities and Regional Health, Water, and Capacity Building Bureaus. The rapid critical skill gap assessment in the mentioned areas is attached herewith and the program is Scheduled to starting from the mid of July up to December 2009.

 

MIDEth program cover the followings:

  • Round trip ticket for those who are committed and ready to make an agreement with the University or government offices of their choice.

  • In addition to the Salary paid by the university based on the universities scale, furnished house or house allowance and domestic flight the MIDEth program covers the Top up of USD 300.00 every month.

  • Priority is given for those who apply to serve more than 6 months.

Accordingly, those who are interested to serve their country are expected to fulfill the followings:

N.B. Send or Submit all the necessary documents to the Ethiopian Embassy in Stockholm through the following addresses:-


Email: ethemb.community
@telia.com

Tel.  +46 8 665 60 30 OR +46737245459

 

Investment opportunities

Areas of investment reserved for domestic investors (where in Foreign Nationals of Ethiopia origin have also the privilege to participate)

The government has embarked on a comprehensive reform program with the aim of reducing cost of doing business. The environment, which has been made conducive for Ethiopians abroad, has thus made an upsurge in the number of Ethiopian investors under their category over the last four years.

Retail trade and brokerage;

Wholesale trade (excluding supply of petroleum and its by-product a well as wholesale trade by foreign investors or their products locally produced

Import trade;

Export trade of raw coffee, oil seeds, pulse, hides and skins bought from the market, live animals;

Hotels, motels, pensions, tea rooms, coffee shops, bars, night clubs and restaurants;

Travel agency, trade auxiliary and ticket selling services;

Car-hire and taxi-cabs transport services;

  Commercial road transport and inland water transport services;

  Bakery products and pastries for domestics market;

  Grinding mills;

 Barber shops, beauty salons, and provision of smith, workshops and tailoring services;

  Building maintenance and repair, and maintenance of vehicles;

  Saw milling and timber making;

Customs clearance services;

Museums, theatres and cinema hall operations;

 Printing industries.

Without the prejudice to the above, the following areas of investment are exclusively reserved for Ethiopian Nationals.

  • Ethiopian Nationals and Foreign Nationals of Ethiopians origin have now the right to have foreign currency bank accounts either

a) Interest Bearing Non Resident Fixed Foreign Currency Account,

b) Non interest Bearing Non Resident Foreign Currency Account

c)  Non-Repatriable Birr Account in Ethiopia as well as to do business in money transfer services or both.

  Banking, insurance, micro-credit, and saving service;

Broadcasting services using aircraft with a seating capacity of up to 20 passengers.

The Ethiopia government calls upon peoples living abroad to actively participate and contribute to the development of the country. There is a good opportunity for them because they have the money, the knowledge and the patriotism to invest in their count.

 

Ethiopians for Ethiopian Development

 

Deliver your share and contribution to your country and be part of its development!

.

click here

ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያ እድገት

በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያ እድገት ከሚፈለጉ ድጋፍና ትብብር አይነቶች የአቅምዎን በማበርከት የሀገርዎ ልማትና እድገት አጋር ይሁኑ፡፡

 

በንግድ መስክ ለኬሚካልና ተዛማጅ ኢንዱስትሪዎች በንግድና ኢንዲስትሪ ሚኒስቴር በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

በጤና መስክ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

በትምህርትመስክ በትምህርት ሚኒስቴር በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

በማህበራዊ መስክ በሰራተኛና ማህበራዊ ሚኒስቴር በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

በግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

በነዳጅ ውጤቶች ማከፋፈን መስክ ለመሰማራት በንግድ ሚኒስቴር በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

በኢንዱስትሪ ልማት መስክ በንግድና ኢንዲስትሪ ሚኒስቴር በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

ኢትዮጵያ የጥራትና የደረጃዎች ባለሥልጣን  በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

  የዲዛይንና የማኑፋክቸሪንግ አቅምን መገንባት በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የድጋፍ አይነቶች

በወጪ ምርቶች ንግድ መስክ በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የስልጠና የድጋፍ አይነቶች

በግብርና መስክ በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ትውልድ ኢትዮጵያውያን የሚፈለጉ የስልጠና ድጋፍ አይነቶች

ይቀጥላል፡፡

ተጨማሪ መረጃ በሌሎች የኤምባሲያችን አድራሻዎች

በኢሜል፡- ethemb.community@telia.com

ስልክ፡- +4686616158

በማንኛውም ጊዜ ጠይቀው ማግኘት ይችልሉ፡

 

Postal Address

Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia

P. O. Box 10148
100 55 STOCKHOLM, SWEDEN

 

Contact :

Visiting Address

Embassy of Ethiopia

Löjtnantsgatan 17

115 50 STOCKHOLM

9:00 AM - 12:00 AM (Visiting hours) 

Tel. 46 8 665 60 30


www.ethemb.se | ©2006 Embassy of FDRE All Rights Reserved | ethemb.all@telia.com| ethemb.community@telia.com